ብሎግ

ስለሚከናወኑ የተለያዩ ነገሮች ይወቁ!

ለባቲ ወረዳ ነዋሪዎች!! ይመዝገቡ ይምረጡ!!

ለባቲ ወረዳ ነዋሪዎች!!

ይመዝገቡ ይምረጡ!!

የፓርቲያችን ሊቀመንበር የሚወዳደሩበት የምርጫ ክልል የሆነው የባቲ ወረዳ የመራጮች ምዝገባ ዘግይቶ የጀመረ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚሁ መሰረት በወረዳው የመራጮች ምዝገባ ግንቦት 13 2013 ይጠናቀቃል (ከአንድ ሳምንት በኃላ)

በመሆኑም የተከበራችሁ የባቲ ወረዳ

Comment:0

“እኩልነት በተግባር”

ብዕር = ብሄራዊ እርቅ

ብዕርን ይምረጡ!!

ብሄራዊ እርቅን ይምረጡ!!

“እኩልነት በተግባር”

Comment:0

የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሶማሌ ክልል ተገኝተዋል!!

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሶማሌ ክልል ተገኝተዋል!!

••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

••••••••••

ዛሬ ዕለተ ቅዳሜ ሚያዚያ 23/2013 የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አብዱልቃድር አደምና አቶ ዘኑር አብድልወሀብ በሶማሊያ ክልል

Comment:0

#የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በኮምቦልቻ( ወሎ)

#የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በኮምቦልቻ( ወሎ)

በወሎ ሰማይ ላይ ደምቀው ውለዋል ....!!!

----------------------

በግልፅና ማራኪ ፓሊሲዎቹ የብዙሀን ኢትዮጵያዊያንን ቀልብ የገዛው ፓርቲያችን አማራጭና አሻጋሪ ሀሳብን ሰንቆ ይሄውና ዛሬ ሚያዚያ 23/2013 በመናገሻችን ኮምቦልቻ

Comment:0

የነእፓ ሊቀ-መንበር የሆኑት ዶ/ር አብዱልቃድር አደም በባቲ ወረዳ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ሆነው ቀርበዋል።

የነእፓ ሊቀ-መንበር የሆኑት ዶ/ር አብዱልቃድር አደም በባቲ ወረዳ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ሆነው ቀርበዋል።

የነእፓ ሊቀ-መንበር የሆኑት ዶ/ር አብዱልቃድር አደም በባቲ ወረዳ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እጩ ሆነው ቀርበዋል።

#በዕርን_ይምረጡ!

#ነእፓን_ይምረጡ!

Comment:0