አዳዲስ ዜናዎችን ይከታተሉ!አዳዲስ ዜናዎችን ይከታተሉ!
ላለፉት ጥቂት ቀናት በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግስት እና በህወኃት መካከል በደቡብ አፍሪካ ሲካሄድ የነበረው የሰላም ድርድር በዛሬው እለት በስምምነት መጠናቀቁ ታውቋል፡፡ ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሁለት አመት ያስቆጠረውን እጅግ አውዳሜ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመቋጨት ለተደረሰው ስምምነት ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ እየገለጸ ለድ
የነእፓ ሊቀመንበር ከጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ፡፡
****************************************
የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አብዱልቃድር አደም በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተገናኝተው በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡
በውይይቱ ዶ/ር አብዱልቃድር
በሰሜን ኢትዮጵያ ያንዣበበውን የጦርነት ስጋት አስመልክቶ ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ!!
ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ አንደኛ መደበኛ ጉባኤውን በትናንት ዕለት እሁድ መጋቢት 18/2014 የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ታዛቢዎች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አካሂዷል፡፡ ጉባኤው የተሻሻለውን የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፤ የተጓደሉ የብሄራዊ ምክር ቤት አባላትንም ምርጫ አካሂዷል፡፡
ቀደም
ወ/ሮ ኢሎና ኮሌ የነእፓን ዋና መስሪያ ቤት ጎበኙ፡፡
በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ ጉዳይ ዘርፍ ባልደረባ የሆኑት ወ/ሮ ኢሎና ኮሌ በዛሬው እለት የነእፓን ዋና መስሪያ ቤት ጎብኝተዋል፡፡ ወ/ሮ ኢሎና ከነእፓ ሊቀመንበር ዶ/ር አብዱልቃድር አደ
ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ እና የአፋር ህዝብ ፓርቲ በምርጫ ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡
አዲስ አበባ
***********************************************************************
ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) እና የአፋር ህዝብ ፓርቲ (አህፓ) በስድስተኛው ሀገር
ነእፓ ከኢዜማ ማብራሪያ ጠየቀ፡፡
***************************
“የሃገሪቷ ወቅታዊ የደህንነት ስጋት ትንተና” የሚል ርእስ በቅርቡ በማህበራዊ የትስስር ገጾች በተዘዋወረው ሰነድ ውስጥ ፓርቲያችን ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ስም መጠቀሱ ይታወሳል፡፡ ሰነዱ በኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ- ኢዜማ
ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በጋምቤላ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት ተፈራረመ፡፡
አዲስ አበባ::
*********************************************************************
ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ከጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋህዴን) እና
የአዲስ አበባ ጎዳናዎች በነእፓ የምርጫ ቅስቀሳ ደምቀው ዋሉ፡፡
*************************************************
የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ቅስቀሳ በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎች በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡
በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ እና
ጻነትና እኩልነት ፓርቲ
Freedom and Equality party
#ብዕር
የምርጫ 2013 መወዳደሪያ ምልክት ሆኖ እንዲያዝለት
ዛሬ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስመዝግቧል።
እኩልነት በተግባር!
ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ