ዜና ነ.እ.ፓ

አዳዲስ ዜናዎችን ይከታተሉ!አዳዲስ ዜናዎችን ይከታተሉ!

በደቡብ አፍሪካ በመንግስት እና በህወኃት መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አስመልክቶ ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

ላለፉት ጥቂት ቀናት በኢ... መንግስት እና በህወኃት መካከል በደቡብ አፍሪካ ሲካሄድ የነበረው የሰላም ድርድር በዛሬው እለት በስምምነት መጠናቀቁ ታውቋል፡፡ ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሁለት አመት ያስቆጠረውን እጅግ አውዳሜ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመቋጨት ለተደረሰው ስምምነት ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ እየገለጸ ለድ

Comment:0

በሰሜን ኢትዮጵያ ያንዣበበውን የጦርነት ስጋት አስመልክቶ ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ!!

በሰሜን ኢትዮጵያ ያንዣበበውን የጦርነት ስጋት አስመልክቶ ከነጻነትና እኩልነት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ!!

Comment:0

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ አንደኛ መደበኛ ጉባኤውን በትናንት ዕለት እሁድ መጋቢት 18/2014 የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ታዛቢዎች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አካሂዷል፡፡

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ አንደኛ መደበኛ ጉባኤውን በትናንት ዕለት እሁድ መጋቢት 18/2014 የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ታዛቢዎች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አካሂዷል፡፡ ጉባኤው የተሻሻለውን የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፤ የተጓደሉ የብሄራዊ ምክር ቤት አባላትንም ምርጫ አካሂዷል፡፡

ቀደም

Comment:0

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ እና የአፋር ህዝብ ፓርቲ በምርጫ ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ እና የአፋር ህዝብ ፓርቲ በምርጫ ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡

አዲስ አበባ

***********************************************************************

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) እና የአፋር ህዝብ ፓርቲ (አህፓ) በስድስተኛው ሀገር

Comment:0

ነእፓ ከኢዜማ ማብራሪያ ጠየቀ፡፡

ነእፓ ከኢዜማ ማብራሪያ ጠየቀ፡፡

***************************

“የሃገሪቷ ወቅታዊ የደህንነት ስጋት ትንተና” የሚል ርእስ በቅርቡ በማህበራዊ የትስስር ገጾች በተዘዋወረው ሰነድ ውስጥ ፓርቲያችን ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ስም መጠቀሱ ይታወሳል፡፡ ሰነዱ በኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ- ኢዜማ

Comment:0

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በጋምቤላ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት ተፈራረመ፡፡

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በጋምቤላ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት ተፈራረመ፡፡

አዲስ አበባ::

*********************************************************************

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ከጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋህዴን) እና

Comment:0

የአዲስ አበባ ጎዳናዎች በነእፓ የምርጫ ቅስቀሳ ደምቀው ዋሉ፡፡

የአዲስ አበባ ጎዳናዎች በነእፓ የምርጫ ቅስቀሳ ደምቀው ዋሉ፡፡

*************************************************

የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ቅስቀሳ በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎች በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡

በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ እና

Comment:0

#ብዕር የምርጫ 2013 መወዳደሪያ ምልክት ሆኖ እንዲያዝለት ዛሬ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስመዝግቧል።

ጻነትና እኩልነት ፓርቲ

Freedom and Equality party

#ብዕር

የምርጫ 2013 መወዳደሪያ ምልክት ሆኖ እንዲያዝለት

ዛሬ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስመዝግቧል።

እኩልነት በተግባር!

ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ

Comment:0

ዶ/ር አብዱልቃድር አደም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተመረጡ፡፡

ዶ/ር አብዱልቃድር አደም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተመረጡ፡፡

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በዛሬው እለት የጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ ጉባኤው የስራ ጊዜአቸውን ባጠናቀቁ ነባር የምክር ቤቱን አመራሮች ምትክ አዳዲስ አመራሮችን መርጧል፡፡

በዚሁ መሰረት

Comment:0

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና በቦርዱ ፓርቲዎች ማሟላት ሚገባቸው ግዴታዎች በሚደነግገው መመሪያ መሰረት ውሳኔዎችን ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና በቦርዱ ፓርቲዎች ማሟላት ሚገባቸው ግዴታዎች በሚደነግገው መመሪያ መሰረት ውሳኔዎችን ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ 1162/2011 እንዲሁም ፓርቲዎች ማሟላት የሚገባቸውን ግዴታዎች በሚደነግገው መመሪያ 03 መሰረት የተመዘገቡ እና

Comment:0