አዳዲስ ዜናዎችን ይከታተሉ!አዳዲስ ዜናዎችን ይከታተሉ!
በኮቪድ 19 ምክንያት ተራዝሞ የነበረው የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ህዳር 20 2013 ተካሂዷል፡፡ ስብሰባው የፓርቲውን የ2012 በጀት ዓመት የስራ፣ የፋይናንስ እንቅስቃሴ እና የውጭ ኦዲት ሪፖርት እንዲሁም የ2013 እቅድ ገምግሞ አጽድቋል፡፡
ማዕከላዊ ኮሚቴው በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በስፋት